The 1st Breast Cancer Awareness Walk in ETHIOPIA!!

የጥቅምት ወር የጡት ካንሰር ግንዛቤ ማስጨበጫ ወርን አስመልክቶ አለምፀሀይ የጡት ካንሰር ፋውንዴሽን (ኤቢሲኤፍ) ከቀድሞ የሊሴ ገ/ማርያም ተማሪዎች ጋር እንዲሁም ከጤና ሚኒስቴር ጋር በመሆን የተዘጋጀው የጡት ካንሰር ግንዛቤ ማስጨበጫ የ 5 ኪ.ሜ የእግር ጉዞ ተካሂዷል፡፡ በእለቱም ወ/ሮ ሂወት ሰለሞን ጤና ሚኒስቴርን ወክለው ድጋፋቸውንና የግንዛቤ ማስጨበጫ መልዕክት አስተላልፈዋል።

በውጭ እና በሀገር ውስጥ የሚገኙ ኢትዮጵያውያን ሴቶችን ለመርዳት የተቋቋመው አለምፀሀይ የጡት ካንሰር ፋውንዴሽን (ኤቢሲኤፍ) ራሱን የቻለ ለትርፍ ያልተቋቋመ ድርጅት ሲሆን የጡት ካንሰር ምርመራ እና ህክምና የማግኘት እድላቸው ዝቅተኛ ለሆኑ እና የገንዘብ አቅም ለሌላቸውን ሴቶች ድጋፍ ያደርጋል፡፡

ABCF pinkhouse

AlemFre PinkHouse Cancer Foundation (APCF) is a nonprofit organization dedicated to helping Ethiopian women abroad and at home, who are burdened with financial need to access screening, diagnosis, and treatment for breast cancer. APCF is also devoted to guiding Ethiopian women to optimal health through increased awareness about breast, Cervical, and other cancer and diseases associated with cancer.

https://www.abcfonline.org
Previous
Previous

9th Annual Cancer Awareness Conference

Next
Next

2019 Breast Cancer Awareness Confrence in Atlanta Georgia