ቅዳሜ 16 06 2016 ዓ.ም
የቡና ውይይታችን እንደተለመደው ከየካ ጤና ጣቢያ በመጡ ባለሙያዎች እና ለረጅም ጊዜ ከጎናችን ሆና እያገዘችን ያለችው ወ/ሮ ሳራ ከበደ (PINK MOTHER) የአመት የኪዳነምህረት ቀንን በማሰብ የእለቱን ምሳ ታካሚዎቻችንን በመጋበዝ አብራን አሳልፋለች። ታካሚያችን ማርታ ግጥም አቅርባልናለች።
የካ ጤና ጣቢያ ለምታደርጉልን ትብብር እጅግ አድርገን እናመሰግናለን፣ እንዲሁም ሳርዬ እንደሁልዜው ለምታደርጊልን ሁላ ምስጋናችን ከፍ ያለ ነው ኑሪልን። ድጋፍ ለማድረግ:
ንግድ ባንክ 1000464499591
በቴሌ ብር መተግበሪያ
አቢሲኒያ ባንክ፡ 18294001
ቡና ባንክ፡4489527000284
www.abcfonline.org