በቀን 02,03,2016 ዓ.ም ዓመታዊ የካንሰር የግንዛቤ ማስጨበጫ ወር
በቀን 02/03/2016 ዓ.ም ዓመታዊ የካንሰር የግንዛቤ ማስጨበጫ ወርን በማስመልከት አለምፍሬ ፒንክ ሀውስ ካንሰር ፋውንዴሽን ከጎንደር ዩኒቨርሲቲ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል የማህፀን እና የካንሰር ክፍል ዶክተሮች ጋር በመተባበር የግንዛቤ ማስጨበጫ ትምህርት፣ለ25 ሴቶች የጡትና የማህፀን በር ጫፍ ካንሰር ምርመራ አድርገናል።
በመጨረሻም አሁን ላይ እየሰራን ላለነው፣ለወደፊት ለምንሰራቸው ስራወች ተወያይተን አጋርነታችን ለማጠናከር ከዶክተሮች ጋር የምሳ ግብዣ አድርገን ወሩን አክብረናል።