ቅዳሜ 8 2016 አዲስ አበባ ፒንክሀውስ

እንደሁልጊዜው በቅዳሜ የጤና ውይይታችን እንግዶች እና የጤና ባለሙያዎች ተገኝተውበታል።

በአብዛኛው ከአገራችን የገጠሩ ክፍል የሚመጡ የካንሰር ታማሚዎች እንደሚሆኑ ይነገራል የተለያዩ ምክኒያቶች ቢኖሩትም፣ በጊዜ ወደ ጤና ተቋም አለመሄድ፣ ካንሰር የሚተላለፍ በሽታ አድርጎ መቁጠር እና አስታማሚ ከጎን ማጣት፣ የተለያዩ ጭሶችን መታጠን /ወይራ ጭስ እና የመሳሰሉት/ በጊዜ ሂደት ለካንሰር እንደሚያጋልጥ እና ያለ አቻ ጋብቻ ለማህፀን ካንሰር እንደሚዳርግ ግንዛቤ ሰጥተናል።

የካ ክ/ከተማ ጤና ጣቢያ እያደረጋችሁት ላለው ድጋፍ እጅግ አድርገን እናመሰግናለን።

የድርጅቱ መስራች ዶር ፍሬሂዎት በመካከላችን በመሆን ግንዛቤ ስጥተውናል፣ የጤና መኮነን ሀጎስ እና ሲስተር ሰላም ከየካ ጤና ጣቢያ፣ ዶር ህሊና /wings of healing/ ስለመጣችሁ እና ግንዛቤ ስለሰጣችሁን እጅግ አድርገን እናመሰግናለን።

'ቅድመ ምርመራ እና የካንሰር ግንዛቤ ህይዎትን ያድናል'

Early detection and awareness of cancer saves lives!

ABCF pinkhouse

AlemFre PinkHouse Cancer Foundation (APCF) is a nonprofit organization dedicated to helping Ethiopian women abroad and at home, who are burdened with financial need to access screening, diagnosis, and treatment for breast cancer. APCF is also devoted to guiding Ethiopian women to optimal health through increased awareness about breast, Cervical, and other cancer and diseases associated with cancer.

https://www.abcfonline.org
Previous
Previous

ቅደሜ 22, 2016 አዲስ አበባ ፒንክሀውስ / Saturday, Dec 2, 2023 Addis Ababa Pinkhouse Cofee Ceremony Health Discussion 

Next
Next

በቀን 02,03,2016 ዓ.ም ዓመታዊ የካንሰር የግንዛቤ ማስጨበጫ ወር