Pink House Visitors የሆስፒስ ኢትዮዽያ አባላት አለም ፍሬ ፒንክ ሃውስ ካንሰር ፋውዴሽንን ጎበኙ

ከሆስፒስ ኢትዮዽያ የመጡ እግዶች የአለም ፍሬ ፒንክ ሃውስ ካንሰር ፋውዴሽንን የስራ እንቅስቃሴ ለማየት በማእከሉ በመገኘት ጉብኝት አድርገዋል የማእከሉ የበጎ ፈቃድ አምባሳደር አቶ እስክንድር ላቀው ለጎብኚዎቹ ሲያስረዱ ማእከሉ በጎንደር እና በአዲስ አበባ ስራውን እየሰራ እደሚገኝና በቀጣይ በባህርዳር ፤በጂማ ፤በሃረር ቢሮ ለመክፈት በጥናት ለይ እደሆነ አስረድተው አለም ፍሬ ፒንክ ሃውስ ካንሰር ፋውዴሽን በአራት አመት ውስጥ በጎንደር እና በአዲስ አበባ ለሰባት ሺ አምስት መቶ በላይ የጡት እና የማህፀን ጫፍ የካንሰር ታማሚዎችን ከአስታማሚዎች ጋር የመጠሊያ የምግብ የግል ንፅህና መጠበቂያ የትራንስፖርት አገልግሎት ድጋፍ እያደረገ እደሚገኝ አስረድተዋል

ከሆስፒስ ኢትዮዽያ የመጡት ዶክተር ኤፍሬም በበኩላቸው( በፓሌቲቭ ኬር) ህመምን እዳይሰማ በማድረግ ዙርያ ከማእከሉ ጋር አብረው እደሚሰሩ ተናግረው በቀጣይ ማእከሉን በተለያዩ የቅድመ ምርመራ መሳሪያዎቸ ድጋፍ ለማድረግ ቃል ገብተዋል፡፡

www.abcfonline.org

cancerawarness #pinkhouse www.abcfonline.org

ድጋፍ ለማድረግ: ንግድ ባንክ 1000464499591 

በቴሌ ብር መተግበሪያ

አቢሲኒያ ባንክ፡ 18294001

ቡና ባንክ፡4489527000284



ABCF pinkhouse

AlemFre PinkHouse Cancer Foundation (APCF) is a nonprofit organization dedicated to helping Ethiopian women abroad and at home, who are burdened with financial need to access screening, diagnosis, and treatment for breast cancer. APCF is also devoted to guiding Ethiopian women to optimal health through increased awareness about breast, Cervical, and other cancer and diseases associated with cancer.

https://www.abcfonline.org
Previous
Previous

ከአሜሪካ የመጡ እና የኢትዮጵያ ኗሪ የሆኑ ቤተሰቦች አለም ፍሬ ፒንክ ሃውስ ካንሰር ፋውዴሽን በመጎብኘት ድጋፍ አደረጉ

Next
Next

Pink House Visitors