አለምፍሬ ፒንክ ሀውስ ካንሰር ፋውንዴሽን ጎንደር ቅርንጫፍ ወርሃዊ ቡና ጠጡ የግንዛቤ ማስጨበጫ ፕሮግራም

አለምፍሬ ፒንክ ሀውስ ካንሰር ፋውንዴሽን ጎንደር ቅርንጫፍ ወርሃዊ ቡና ጠጡ የግንዛቤ ማስጨበጫ ፕሮግራም

በቀን 30/03/2016 ዓ.ም የጵራቅሊጦስ የበገና እና የመሰንቅ መንፈሳዊ ትምህርት ቤት መምህራን እና ተማሪወች (አዘዞ ጎንደር እና ከተለያዩ ከጎንደር ከተማ አስተዳዳር )ድርጅታችን እየሰጠ ያለውን አገልግሎት ለማወቅ በፒንክ ሀውስ ካንሰርን እየተገለገሉ ያሉ ሴት እህቶች እና እናቶችን በመጎብኘት :-

መምህር ንጉሴ፣አቶ እሸቴ አሰፋ ፣ከአዘዞ ተክለሀይማኖት ሰበካ ጉባኤ አቶ አትርሳው እና ሌሎች የተጠሩ እንግዶች በተገኙበት ድርጅቱን በማስተዋወቅ ፣ለታማሚወች  የስነ -አዕምሮ  ትምህርት፣ ውዳሴ መዝሙር በበገና በመሰንቆ በማቅረብ ለወደፊት ባላቸው አቅም ሊደግፉ እንደሚችሉ ፣የእምሮ ማደሻ የነብስ ምግብ ትምህርት ሊሰጡ፣ሌሎች መደገፍና መጎብኘት ለሚፈልጉ ግለሰቦች፣ ጅርጅቶች እና ማህበራት ባገኙት አጋጣሚወች ሁሉ የማስተዋወቅ ስራ ሊሰሩ ቃል ገብተዋል፣ የገንዘብ ደጋፍም አድርገዋል።

እኛም ስለመጣችሁ በታካሚዎቻችን ስም ከልብ እናመሰግናለን!!!

👇👇///

👇👇///

2ቅዳሜ 29 03 2016 ዓ.ም አዲስ አበባ ፒንክ ሀውስ

የየካ ክ/ከተማ ጤና ጣቢያ ባለሙያዎች ስለ ግል ንፅህና አጠባበቅ ግንዛቤ ሰጥተውናል። ስለመጣችሁ እና እየሰጣችሁን ስላለው ሙያዊ ድጋፎች  እጅግ አድርገን እናመሰግናለን።

ቅድመ ምርመራ እና የካንሰር ግንዛቤ ህይዎትን ያድናል'

Early detection and awareness of cancer saves lives!

cancerawarness #pinkhouse www.abcfonline.org

ድጋፍ ለማድረግ: ንግድ ባንክ 1000464499591 

በቴሌ ብር መተግበሪያ

አቢሲኒያ ባንክ፡ 18294001

ቡና ባንክ፡4489527000284

ABCF pinkhouse

AlemFre PinkHouse Cancer Foundation (APCF) is a nonprofit organization dedicated to helping Ethiopian women abroad and at home, who are burdened with financial need to access screening, diagnosis, and treatment for breast cancer. APCF is also devoted to guiding Ethiopian women to optimal health through increased awareness about breast, Cervical, and other cancer and diseases associated with cancer.

https://www.abcfonline.org
Previous
Previous

ቅዳሜ ታህሳስ 13 2016 አዲስ አበባ ፒንክሀውስ

Next
Next

ቅደሜ 22, 2016 አዲስ አበባ ፒንክሀውስ / Saturday, Dec 2, 2023 Addis Ababa Pinkhouse Cofee Ceremony Health Discussion