ቅዳሜ ጥር 18 2016 አዲስ አበባ ፒንክሀውስ

ሰላም እንዴት አላችሁ የአለምፍሬ ፒንክሀውስ ካንሰር ፋውንዴሽን ቤተሰቦች እንደተለመደው ሳምንታዊ የጤና ውይይታችንን ከየካ ጤና ጣቢያ በመጡ ባለሙያዎች እና አዳዲስ በመጡ የታካሚዎቻች ጥያቄ ቀኑን አሳልፈናል፣ እንዲሁም ወ/ሮ ባንቺአምላክ (Cancer Survivor) ካንሰርን ያሸነፈች በፒንክሀውስ ለታካሚዎቻችን ልምዷን ለማካፈል በመካከላችን ተግኝታለች፣ ካንሰርን ማሸነፍ እንችላለን፣ ሀኪም የሚያዝልን የህክምና መድሀኒቶች እና ክትትሎችን በአግባቡ ከተገበርን እና ተስፋ ካልቆረጥን ድል ማድረግ እንችላለን በማለት ገልፃልናለች። የካ ጤና ጣቢያ በየሳምንቱ ለምታደርጉልን የባለሙያ ድጋፍ ከልብ እናመሰግናችኋልን፣ ወ/ሮ ባንቺአምላክ በፒንክሀውስ በመገኝት ልምድሽን ስላካፈልሽ እናመሰግንሻለን።

ቅድመ ምርመራ እና የካንሰር ግንዛቤ ህይዎትን ያድናል

Early detection and awareness of cancer saves lives!

#pinkhouse www.abcfonline.org

Facebook (https://www.facebook.com/apcfpinkhouse)

Twitter(X) (https://twitter.com/APCFPinkHouse)

Instagram (https://www.instagram.com/abcpinkhouse?igshid=ZDdkNTZiNTM%3D)

ABCF pinkhouse

AlemFre PinkHouse Cancer Foundation (APCF) is a nonprofit organization dedicated to helping Ethiopian women abroad and at home, who are burdened with financial need to access screening, diagnosis, and treatment for breast cancer. APCF is also devoted to guiding Ethiopian women to optimal health through increased awareness about breast, Cervical, and other cancer and diseases associated with cancer.

https://www.abcfonline.org
Previous
Previous

አለም ፍሬ ፒንከ ሃውስ ካንሰር ፋውዴስን  ሳምታዊ ትምህርታዊ ፕሮግራም አከናወነ

Next
Next

ቅዳሜ ታህሳስ 13 2016 አዲስ አበባ ፒንክሀውስ