አለም ፍሬ ፒንከ ሃውስ ካንሰር ፋውዴስን  ሳምታዊ ትምህርታዊ ፕሮግራም አከናወነ

አለምፍሬ ፒንከ ሃውስ ካንሰር ፋውዴስን በማእከሉ እየተረዱ ህክምናቸውን  ለሚከታተሉ ታካሚዎች እና አስታማሚዎች በየሳምቱ ከየካ ጤና ጣቢያጋር በመተባበር የግንዛቤ ማስጨበጫ ትምህርት አየሰጠ ይገኛል በዛሬው እለት የበጎ ፈቃድ አምባሳደር እና  የተለያዩ እንግዶች፤ የማእከሉ ባለሙያዎች በተገኙበት በግል እና በአካባቢ ንፅህና አጠባበቅ  ዙርያ ተጓዳኝ በሽታዎችን መከላከልን አስመልክቶ ትምህርት ከሰጡ በኋላ  የጤና ጣቢያ ባለሙያው  በማእከሉ ለሚገኙ ታካሚዎች በጤና ጣቢያው  ደረጃ የሚሰጡ ማንኛውንም ህክምና  በማእከሉ በመገኘት እደሚሰጡ ገልፀዋል የአለምፍሬ ፒንክሃውስ ካንሰር ፋውዴሽን አምባሳደር አቶ እስክንድር ላቀው ለታካሚዎች በጥንካሬ  በብረታት ህክምናቸውን በመጨረስ ወደ መጡበት መመለስ እዳለባቸው አሳስበው  የእለቱ ትምህርት ተጠናቋል የአለም ፍሬ ፒንክ ሃውስ ካንሰር ፋውዴሽን ከክልል መተው ለሚታከሙ ማረፊያና ምግብ በማቅረብ ይታወቃል።                                     

ቅድመ ምርመራ እና የካንሰር ግንዛቤ ህይዎትን ያድናል                                                    

Early detection and awareness of cancer saves lives! 

#pinkhouse www.abcfonline.org

ABCF pinkhouse

AlemFre PinkHouse Cancer Foundation (APCF) is a nonprofit organization dedicated to helping Ethiopian women abroad and at home, who are burdened with financial need to access screening, diagnosis, and treatment for breast cancer. APCF is also devoted to guiding Ethiopian women to optimal health through increased awareness about breast, Cervical, and other cancer and diseases associated with cancer.

https://www.abcfonline.org
Previous
Previous

አለማቀፍ አመታዊ የማህፀን በር ጫፍ ካንሰር ወር

Next
Next

ቅዳሜ ጥር 18 2016 አዲስ አበባ ፒንክሀውስ